Who's Online

We have 120 guests and no members online

Front Page

Children categories

Alternative Content

 

 

Alternative Content

ከሙያ ማኅበራት የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ

መጋቢት 16 ቀን 2012 ዓ.ም.

የኮሮና ቫይረስ በሽታ (ኮቪድ-19) ስርጭትን ለመግታት እየተደረገ ያለውን ሀገራዊ ምላሽ /National response/ ለማገዝ የጤና ሙያ ማኅበራት የተቀናጀ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛሉ

በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ብሎም በኢትዮጵያ አሳሳቢ እና ዋነኛ የሕብረተሰብ ጤና ስጋት የሆነውን የኮቪድ-19 በሽታ ወረርሽኝ ለመከላከል ብሎም ለመቆጣጠር በተለያዩ አካላት በተለይም በመንግስትና በሙያ ማህበራት  ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ በመደረግ ላይ ይገኛል፡፡ በተለይ ሲቪል የማሕበረሰብ ድርጅቶች አካል የሆኑት የጤና ሙያ ማሕበራት ተቀናጅተው ህብረተሰቡ ለበሽታው እንዳይጋለጥ ሳይንሳዊ /scientific/ እና በመረጃ ላይ የተመሰረተ /evidence based/ በሆነ መንገድ መንግስት እየወሰደ ያለዉን የመከላከልና የመቆጣጠር እርምጃ በመርዳት ላይ ይገኛሉ፡፡

ለአብነት ያህል ካለፈዉ ሳምንት ጀምሮ ለጤና ባለሙያዎች ስልጠና በመስጠት ላይ እንገኛለን፡፡ እንዲሁም የበሽታውን ምንነት እና መከላከያ መንገዶችን ለኅብረተሰቡ ለማድረስ ልዩ ልዩ መልዕክቶችን በማሳተም እንዲሰራጭ ተደርጓል፡፡

በተጨማሪም ቫይረሱ በሌሎች አገሮች እያደረሰ ካለው አስከፊ ቀውስ በመነሳት በጋራ እየሰራ የሚገኘዉ የሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች አካል የመከላከልና የመቆጣጠር ስራዉን በተሻለ ሁኔታ ለማቀናጀትና የተለያዩ አካላትንም ድርሻ ለመጠቆም ይህ መግለጫ ተዘጋጅቷል::

Work Place Interventions in Ethiopian Public Health Association (EPHA) on COVID-19 Prevention

EPHA has performed the following activities in relation to COVID-19 prevention

  • Cancels a huge event of the association (31st annual conference)
  • Establishes taskforce on COVID-19
  • Posting updates on notice board
  • Sending updated information, links and articles through emails to members
  • Demonstrates proper handwashing and provide handwashing materials at the gate (encourages to wash hands frequently)
  • Posts different videos, news and articles about COVID-19 on EPHA Facebook page and website as well
  • Provides an orientation on COVID-19 to staffs
  • Distributes alcohol with hygienic absorbent cotton and glove
  • Posts banner and scrolling banner on the prevention of COVID-19 at the gate
  • Print and distributes leaflets on the prevention of COVID-19 to the public
  • Plans to print stickers for cars
  • Plans to arrange infection prevention training to staffs

It is believed that, other Governmental and Nongovernmental organizations will take a lesson from EPHA

EPHA would like to pass its deepest condolences on the passing of Dr. Catherine Hamlin.

It is to be recalled that, Hamlin Fistula Hospital has been received an Institutional Award of the Ethiopian Public Health Association (EPHA) in 2011.

Page 12 of 46